<?xml version="1.0" encoding="UTF-8"?> <rss
version="2.0"
xmlns:content="http://purl.org/rss/1.0/modules/content/"
xmlns:wfw="http://wellformedweb.org/CommentAPI/"
xmlns:dc="http://purl.org/dc/elements/1.1/"
xmlns:atom="http://www.w3.org/2005/Atom"
xmlns:sy="http://purl.org/rss/1.0/modules/syndication/"
xmlns:slash="http://purl.org/rss/1.0/modules/slash/"
><channel><title>Ethiopian Satellite Television - ESAT</title> <atom:link href="http://www.ethsat.com/feed/" rel="self" type="application/rss+xml" /><link>http://www.ethsat.com</link> <description>ESAT Independent Ethiopian Satellite Service</description> <lastBuildDate>Wed, 22 Feb 2012 19:19:46 +0000</lastBuildDate> <language>en</language> <sy:updatePeriod>hourly</sy:updatePeriod> <sy:updateFrequency>1</sy:updateFrequency> <generator>http://wordpress.org/?v=3.3.1</generator> <item><title>ምርጫ ቦርድ ለፓርቲዎች በሚል ወጪ ካደረገው 10 ሚሊዮን ብር መካከል 9 ሚሊዮን 989 ሺህውን ኢህአዴግ ወሰደው</title><link>http://www.ethsat.com/2012/02/22/%e1%88%9d%e1%88%ad%e1%8c%ab-%e1%89%a6%e1%88%ad%e1%8b%b5-%e1%88%88%e1%8d%93%e1%88%ad%e1%89%b2%e1%8b%8e%e1%89%bd-%e1%89%a0%e1%88%9a%e1%88%8d-%e1%8b%88%e1%8c%aa-%e1%8a%ab%e1%8b%b0%e1%88%a8%e1%8c%88/</link> <comments>http://www.ethsat.com/2012/02/22/%e1%88%9d%e1%88%ad%e1%8c%ab-%e1%89%a6%e1%88%ad%e1%8b%b5-%e1%88%88%e1%8d%93%e1%88%ad%e1%89%b2%e1%8b%8e%e1%89%bd-%e1%89%a0%e1%88%9a%e1%88%8d-%e1%8b%88%e1%8c%aa-%e1%8a%ab%e1%8b%b0%e1%88%a8%e1%8c%88/#comments</comments> <pubDate>Wed, 22 Feb 2012 19:19:46 +0000</pubDate> <dc:creator>ESAT Amsterdam</dc:creator> <category><![CDATA[የኢሳት አማርኛ ዜና]]></category> <category><![CDATA[ESAT News]]></category> <category><![CDATA[Ethio]]></category> <category><![CDATA[Ethiopia]]></category> <category><![CDATA[Ethiopian]]></category> <category><![CDATA[ETHSAT]]></category> <category><![CDATA[Satellite]]></category> <category><![CDATA[Television]]></category><guid
isPermaLink="false">http://www.ethsat.com/?p=5082</guid> <description><![CDATA[የካቲት 14 ቀን 2004 ዓ/ም ኢሳት ዜና:-ምርጫ ቦርድ ለአስር ፓርቲዎች ለማከፋፈል በሚል  ከመንግስት ካዝና ወጪ ካደረገው 10 ሚሊዮን ብር መካከል 9 ሚሊዮን 989 ሺህውን ኢህአዴግ ወሰደው። የተለመደ ህጋዊ ዘረፋ ወይም  የእንቁልልጭ ጨዋታ ነው ይሉታል-አንድ  የመድረክ ከፍተኛ አመራር ሰሞኑን ኢህአዴግና ምርጫ ቦርድ የፈፀሙትን ተግባር። በቅድሚያ ምርጫ ቦርድ  10 የፖለቲካ ፓርቲዎችን ለመደጎም 10 ሚሊዮን ብር ከመንግስት ካዝና [...]]]></description> <content:encoded><![CDATA[<h1>የካቲት 14 ቀን 2004 ዓ/ም</h1><p>ኢሳት ዜና:-ምርጫ ቦርድ ለአስር ፓርቲዎች ለማከፋፈል በሚል  ከመንግስት ካዝና ወጪ ካደረገው 10 ሚሊዮን ብር መካከል 9 ሚሊዮን 989 ሺህውን ኢህአዴግ ወሰደው።</p><p>የተለመደ ህጋዊ ዘረፋ ወይም  የእንቁልልጭ ጨዋታ ነው ይሉታል-አንድ  የመድረክ ከፍተኛ አመራር ሰሞኑን ኢህአዴግና ምርጫ ቦርድ የፈፀሙትን ተግባር።</p><p>በቅድሚያ ምርጫ ቦርድ  10 የፖለቲካ ፓርቲዎችን ለመደጎም 10 ሚሊዮን ብር ከመንግስት ካዝና ወጪ ማድረጉን አስታወቀ።</p><p>ይህ ሢሰማ፤አብዛኛው ገንዘብ የመንቀሳቀሻ አቅም ለሌላቸው የተቃዋሚ ፓርቲዎች ሊውል ይችላል የሚል ጥርጣሬ የተሞላበት ግምት ማጫሩ አልቀረም።</p><p>ይሁንና  ብዙም ሳይቆይ ቦርዱ ገንዘቡን የማከፋፍለው የ 2002ቱን ምርጫ ውጤት ተከትሎ ፓርቲዎች በክልልና በተወካዮች ምክር ቤቶች ባገኙት መቀመጫ ልክ እያሰላሁ ነው አለ።</p><p>በ 2002ቱ ምርጫ ኢህአዴግ  በአገር አቀፍ ደረጃ ‘99 ነጥብ 6 በመቶ አሸንፌያለሁ’ ማለቱን ያፀደቀው፤ ይኸው ምርጫ ቦርድ መሆኑ ይታወቃል።</p><p>ቦርዱ ወጪ ያደረገውን 10 ሚሊዮን ብር በምክር ቤቶች ወንበር ልክ እያሰላ የሚያከፋፍል ከሆነ፤ከ ኢህአዴግ ውጪ በምክር ቤት ውስጥ ወንበር ያለው ፓርቲ እንደሌለ እየታወቀ ገንዘቡ ለ 10 ፓርቲዎች ይከፋፈላል መባሉ ግልጽ ሳይሆን ቆዬ።</p><p>ይሁንና የቦርዱ የህዝብ ግንኙነት ሀላፊ ወይዘሮ የሺ ፈቃደ ትናንት ይፋ እንዳደረጉት ከ 10 ፓርቲዎች ውስጥ የተለያዩ ሰባት ፓርቲዎች ተደርገው በቦርዱ  የተቆጠሩት ኢህአዴግና አጋር ድርጅቶቹ ናቸው-የአርጎባ ህዝብ ዲሞክራሲያዊ ድርጅት፣የሐረሪ  ብሔራዊ ሊግ፣የጋምቤላ ህዝቦች አንድነት ዲሞክራሲያዊ ንቅናቄ ፣የአፋር ብሔራዊ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ ፣የቤንሻንጉል ጉሙዝ ህዝቦች ዲሞክራሲያዊ ፓርቲና የሶማሌ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ።</p><p>እንደ ወይዘሮ የሺ ገለፃ፤ የአንድ የምክር ቤት ወንበር ዋጋ ፦3ሺህ 598 ብር ነው።</p><p>በዚህም መሰረት ከ 10 ሚሊዮኑ ውስጥ ኢህአዴግ ከ 7 ነጥብ 5 ሚሊዮን በላይ፤ አጋር ድርጅቶቹ ደግሞ ከ 2 ነጥብ 4 ሚሊዮን ብር በላይ ወስደዋል።</p><p>ከኢህአዴግና አጋሮቹ የተረፈችው 10ሺህ 794 ብር ወይም 0 ነጥብ 001 ፐርሰንቷ ነች ለሶስት የተቃዋሚ ፓርቲዎች የተከፋፈለችው -ለመድረክ፣ ለመ ኢአድና በአቶ አየለ ጫሚሶ ለሚመራው ቅንጅት።</p><p>በመሆኑም፤መድረክ አቶ ግርማ ሰይፉ በፓርላማ ባላቸው ወንበር፣መኢአድ በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት ባለው አንድ መቀመጫ እና በአቶ አየለ ጫሚሶ የሚመራው  ቅንጅት በአዲስ አበባ ምክር ቤት ባለው አንድ ቦታ፤ እያንዳንዳቸው የአንድ ወንበር ዋጋ 3 ሺህ 598 ብር ወይም በወቅቱ ምንዛሬ መሰረት 156 ዩሮ ደርሷቸዋል።</p><p>የመድረኩ አመራር እንደሚሉት፤ ይህ ገንዘብ ለፓርቲዎቹ ጽህፈት ቤቶች የአንድ ወር ኪራይ እንኳ አይሸፍንም።</p><p>ገንዘቡን ፓርቲዎቹ ለጽህፈት ቤት ሥራ ሊያውሉት ቢፈልጉ፤ አሁን ባለው የገበያ ዋጋ  20 እሽግ የደስታ ወረቀት ሊገዙበት ይችላሉ። መድረክ የደረሰውን ገንዘብ ይቀበል፤አይቀበል እስካሁን ማረጋገጥ አልተቻለም። ገንዘቡን መቀበሉን የገለፀው መኢአድም፤ ለመመለስ መወሰኑን አስታውቋል።</p><p>የድርጅቱ ዋና ፀሀፊ አቶ ተስፋዬ ታሪኩ እንዳሉት፤መኢአድ ገንዘቡን የሚመልሰው ክፍፍሉ ኢ-ፍትሀዊ ስለሆነ ብቻ ሳይሆን፤ ምርጫ ቦርድ አነስተኛ መጠን ላለው ገንዘብ በውጪ ኦዲተር የተሰራ ሪፖርት እንዲቀርብለት ስለጠየቀም ጭምር ነው።</p><p> የ3ሺህ 598 ብር ወጪን ኦዲት ለማስደረግ 15 ሺህ እና 20 ሺህ ብር ወጪ አድርገን ኦዲተር የምንቀጥርበት ምክንያት የለም የሚሉት አቶ ተስፋዬ፤ በዚህም ምክንያት ገንዘቡን እንዳለ ለመመለስ መወሰናቸውን ተናግረዋል።</p><p>“ይህ ክፍፍል ፍትሀዊ ነወይ?” ተብለው የተጠየቁት የቦርዱ የህዝብ ግንኙነት ሀላፊ ፦” የተሰላው ፓርቲዎች በምክር ቤቶች ባላቸው ወንበሮች ስለሆነ፤ ምንም ማድረግ አይቻልም”ብለዋል።</p><p>በቅርቡ አቶ መለስ ዜናዊ በፓርላ ሪፖርት ሲያቀርቡ፤ ብቸኛው የተቃዋሚ ፓርቲ ተወካይ አቶ ግርማ ሰይፉ፤ መንግስት ድርጅታቸውን አስመልክቶ ትርጉሙ ግልጽ ያልሆነ የማንበርከክ ስትራቴጂ እየተከተለ እንደሚገኝ  መግለፃቸው ይታወሳል።</p><p>በጉዳዩ ዙሪያ ተጨማሪ አስተያየት የጠየቅናቸው የመድረክ ሊቀመንበር የሆኑት ዶ/ር ሞጋ ፍሪሳ ለ6 ፓርቲዎች 3 ሺ 542 ብር ተሰጠ ተብሎ በመገናኛ ብዙሀን መናፈሱ ቀልድ ነው ብለውታል</p><p>ገንዘቡን በባንክ ቢያስገቡትም አንፈልግም ብለው መመለሳቸውን ዶ/ር ሞጋ ፍሪሳ ገልጠዋል ።</p><p>በፓርቲዎች መቀመጫ ቢሆን ኖሮ ቀድሞ በአቶ ልደቱ አያሌው አሁን በአቶ ሙሼ  ሰሙ የሚመራው ኢዴፓ ምንም የፓርላማ መቀመጫ ሳይኖረው 300 ሺ ብር መሰጠቱትን አሰራሩ ትክክል አለመሆኑን ያሳያል ብለዋል።</p><p>___________________________________________________________________________________________________________________________________________________________________________</p><p>ESAT is the first independent Ethiopian satellite service tasked to produce accurate and balanced news and information, as well as other entertainment, sports and cultural programming created for and by Ethiopians.</p><p>ESAT is committed to the highest standards of broadcast journalism and programming and will strive to provide an outlet of expression to all segments of the diverse Ethiopian community worldwide</p> ]]></content:encoded> <wfw:commentRss>http://www.ethsat.com/2012/02/22/%e1%88%9d%e1%88%ad%e1%8c%ab-%e1%89%a6%e1%88%ad%e1%8b%b5-%e1%88%88%e1%8d%93%e1%88%ad%e1%89%b2%e1%8b%8e%e1%89%bd-%e1%89%a0%e1%88%9a%e1%88%8d-%e1%8b%88%e1%8c%aa-%e1%8a%ab%e1%8b%b0%e1%88%a8%e1%8c%88/feed/</wfw:commentRss> <slash:comments>0</slash:comments> </item> <item><title>መምህራን የነገው ጉባኤ ውጤት ለቀጣይ ትግሉ ወሳኝ ነው ይላሉ</title><link>http://www.ethsat.com/2012/02/22/%e1%88%98%e1%88%9d%e1%88%85%e1%88%ab%e1%8a%95-%e1%8b%a8%e1%8a%90%e1%8c%88%e1%8b%8d-%e1%8c%89%e1%89%a3%e1%8a%a4-%e1%8b%8d%e1%8c%a4%e1%89%b5-%e1%88%88%e1%89%80%e1%8c%a3%e1%8b%ad-%e1%89%b5%e1%8c%8d/</link> <comments>http://www.ethsat.com/2012/02/22/%e1%88%98%e1%88%9d%e1%88%85%e1%88%ab%e1%8a%95-%e1%8b%a8%e1%8a%90%e1%8c%88%e1%8b%8d-%e1%8c%89%e1%89%a3%e1%8a%a4-%e1%8b%8d%e1%8c%a4%e1%89%b5-%e1%88%88%e1%89%80%e1%8c%a3%e1%8b%ad-%e1%89%b5%e1%8c%8d/#comments</comments> <pubDate>Wed, 22 Feb 2012 19:14:55 +0000</pubDate> <dc:creator>ESAT Amsterdam</dc:creator> <category><![CDATA[የኢሳት አማርኛ ዜና]]></category> <category><![CDATA[ESAT News]]></category> <category><![CDATA[Ethio]]></category> <category><![CDATA[Ethiopia]]></category> <category><![CDATA[Ethiopian]]></category> <category><![CDATA[ETHSAT]]></category> <category><![CDATA[Satellite]]></category> <category><![CDATA[Television]]></category><guid
isPermaLink="false">http://www.ethsat.com/?p=5079</guid> <description><![CDATA[የካቲት 14 ቀን 2004 ዓ/ም ኢሳት ዜና:-አለማቀፉ የመምህራን ማህበር ላቀረበው የደሞዝ ጭማሪ እስከ ጥር 30 ከመንግስት በኩል መልስ እንዲሰጠው ቢጠይቅም፣ እስካሁን ድረስ ምንም አይነት መልስ ሊሰጠው ባለመቻሉ በአማራ ክልል በጎንደር እና በጎጃም እንዲሁም በትግራይ የሚገኙ መምህራን የስራ ማቆም አድማ እስከ ማድረግ የደረሰ ተቃውሞ ማሰማታቸው ይታወሳል። አገራቀፉ የመምህራን ማህበር ይህን በተመለከተ ለነገ ሀሙስ የካቲት 15 ቀን [...]]]></description> <content:encoded><![CDATA[<h1>የካቲት 14 ቀን 2004 ዓ/ም</h1><p>ኢሳት ዜና:-አለማቀፉ የመምህራን ማህበር ላቀረበው የደሞዝ ጭማሪ እስከ ጥር 30 ከመንግስት በኩል መልስ እንዲሰጠው ቢጠይቅም፣ እስካሁን ድረስ ምንም አይነት መልስ ሊሰጠው ባለመቻሉ በአማራ ክልል በጎንደር እና በጎጃም እንዲሁም በትግራይ የሚገኙ መምህራን የስራ ማቆም አድማ እስከ ማድረግ የደረሰ ተቃውሞ ማሰማታቸው ይታወሳል።</p><p>አገራቀፉ የመምህራን ማህበር ይህን በተመለከተ ለነገ ሀሙስ የካቲት 15 ቀን 2004 ዓም አስቸኳይ ጉባኤ በራስ አምባ ሆቴል ጠርቷል።</p><p>በጉባኤው ላይ የተለያዩ ክልሎች መምህራን ተወካዮች እንደሚገኙ ጉዳዩን በቅርበት የሚከታተሉ መምህራን ለኢሳት ተናግረዋል።</p><p>በዛሬው እለት በተለያዩ ትምህርት ቤቶች የሚገኙ መምህራን፣ በየትምህርት ቤቶቻቸው ስብሰባዎችን ሲያደርጉና ለመምህራን ተወካዮች ጥያቄ አላቸውን ድጋፍ ሲገልጡ እንደነበር መምህራን ገልጠዋል።</p><p>የማህበሩ ተወካዮች መንግስት ጥያቄያቸውን ለመመለስ ፈቃደኛ ያልሆነበትን ምክንያት በማወቅ፣ በሂደት ስለሚወዱት እርምጃ ይመክራሉ።</p><p>መምህራን እንደሚሉት ግን መንግስት የጠየቁትን የደሞዝ ጭማሪ ተግባራዊ የማያደርግ ከሆነ፣ ማህበሩ ተግባራዊ ለማድረግ ፈቃደኛ ባይሆን እንኳ በራሳቸው የስራ ማቆም አድማ በማድረግ ተቃውሞዋቸውን ለማሰማት  ዝግጁ ናቸው።</p><p>ይህ በእንዲህ እንዳለ በደባርቅ ወረዳ ይቅርታ አልጠየቃችሁም ተብለው ከስራ የታገዱት መምህራን አሁንም እገዳው አልተነሳላቸውም።</p><p>___________________________________________________________________________________________________________________________________________________________________________</p><p>ESAT is the first independent Ethiopian satellite service tasked to produce accurate and balanced news and information, as well as other entertainment, sports and cultural programming created for and by Ethiopians.</p><p>ESAT is committed to the highest standards of broadcast journalism and programming and will strive to provide an outlet of expression to all segments of the diverse Ethiopian community worldwide</p> ]]></content:encoded> <wfw:commentRss>http://www.ethsat.com/2012/02/22/%e1%88%98%e1%88%9d%e1%88%85%e1%88%ab%e1%8a%95-%e1%8b%a8%e1%8a%90%e1%8c%88%e1%8b%8d-%e1%8c%89%e1%89%a3%e1%8a%a4-%e1%8b%8d%e1%8c%a4%e1%89%b5-%e1%88%88%e1%89%80%e1%8c%a3%e1%8b%ad-%e1%89%b5%e1%8c%8d/feed/</wfw:commentRss> <slash:comments>0</slash:comments> </item> <item><title>የፓኪስታን ኩባንያ ንብረት የሆነውን የሸንኮራ አገዳ ማሳ በእሳት ጋየ</title><link>http://www.ethsat.com/2012/02/22/%e1%8b%a8%e1%8d%93%e1%8a%aa%e1%88%b5%e1%89%b3%e1%8a%95-%e1%8a%a9%e1%89%a3%e1%8a%95%e1%8b%ab-%e1%8a%95%e1%89%a5%e1%88%a8%e1%89%b5-%e1%8b%a8%e1%88%86%e1%8a%90%e1%8b%8d%e1%8a%95-%e1%8b%a8%e1%88%b8-2/</link> <comments>http://www.ethsat.com/2012/02/22/%e1%8b%a8%e1%8d%93%e1%8a%aa%e1%88%b5%e1%89%b3%e1%8a%95-%e1%8a%a9%e1%89%a3%e1%8a%95%e1%8b%ab-%e1%8a%95%e1%89%a5%e1%88%a8%e1%89%b5-%e1%8b%a8%e1%88%86%e1%8a%90%e1%8b%8d%e1%8a%95-%e1%8b%a8%e1%88%b8-2/#comments</comments> <pubDate>Wed, 22 Feb 2012 19:12:57 +0000</pubDate> <dc:creator>ESAT Amsterdam</dc:creator> <category><![CDATA[የኢሳት አማርኛ ዜና]]></category> <category><![CDATA[ESAT News]]></category> <category><![CDATA[Ethio]]></category> <category><![CDATA[Ethiopia]]></category> <category><![CDATA[Ethiopian]]></category> <category><![CDATA[ETHSAT]]></category> <category><![CDATA[Satellite]]></category> <category><![CDATA[Television]]></category><guid
isPermaLink="false">http://www.ethsat.com/?p=5077</guid> <description><![CDATA[የካቲት 14 ቀን 2004 ዓ/ም ኢሳት ዜና:-ከመሬታቸውን በሀይል እንዲነሱ የተገደዱ በኦሮሚያ ክልል የሚገኙ አርሶአደሮች ተቃውሞዋቸውን ለመግለጥ፣ የፓኪስታን ኩባንያ ንብረት የሆነውን የሸንኮራ አገዳ ማሳ  በእሳት አጋዩ  ሪፖርተር እንደዘገበው የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት የስኳር ልማት ኮርፖሬሽንና የፓኪስታኑ ኩባንያ አል ሐበሻ ስኳር ሊያለሙ ያቀዱትን መቶ ሺሕ ሔክታር መሬት ከሰው ንክኪ ነፃ ለማድረግ እየተረባረቡ ነው። ይህ በጂማና በምሥራቅ ወለጋ ዞኖች [...]]]></description> <content:encoded><![CDATA[<h1>የካቲት 14 ቀን 2004 ዓ/ም</h1><p>ኢሳት ዜና:-ከመሬታቸውን በሀይል እንዲነሱ የተገደዱ በኦሮሚያ ክልል የሚገኙ አርሶአደሮች ተቃውሞዋቸውን ለመግለጥ፣ የፓኪስታን ኩባንያ ንብረት የሆነውን የሸንኮራ አገዳ ማሳ  በእሳት አጋዩ</p><p> ሪፖርተር እንደዘገበው የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት የስኳር ልማት ኮርፖሬሽንና የፓኪስታኑ ኩባንያ አል ሐበሻ ስኳር ሊያለሙ ያቀዱትን መቶ ሺሕ ሔክታር መሬት ከሰው ንክኪ ነፃ ለማድረግ እየተረባረቡ ነው።</p><p>ይህ በጂማና በምሥራቅ ወለጋ ዞኖች መካከል ከበደሌ ከተማ ወደ ነቀምት ከተማ በሚወስደው ደዴሳ ሸለቆ የሚገኘው መሬት አካባቢ  100 ሺሕ የሚጠጉ አርሶ አደሮች የሚገኙ ሲሆን እነዚህን አርሶ አደሮች ከቦታቸው አፈናቅሎ ወደ ሌላ ቦታ ለማስፈር ሙከራ እየተደረገ ነው።</p><p>ከቦታው ላይ መነሳታቸው ያላስደሰታቸው አርሶ አደሮች፣ ተቃውሟቸውን በተለያዩ መንገዶች እየገለጡ ሲሆን ከአንድ ሳምንት በፊት  በፓኪስታኑ ኩባንያ የሸንኮራ አገዳ ማሳ ላይ እሳት ለቀውበታል። እሳቱን ለማጥፋት ሁለት ቀናት ያክል መውሰዱም ተዘግቧል።<br
/> የፓኪስታኑ ኩባንያ አል ሐበሻ ስኳር ፋብሪካ ከሦስት ዓመታት በፊት በአካባቢው 26 ሺሕ ሔክታር መሬት በመረከብ የሸንኮራ አገዳ ልማት በማካሄድ ላይ  ሲሆን ኩባንያው ከተረከበው ቦታ በተጨማሪ 26 ሺሕ ሔክታር መሬት ለማስፋፊያ ይፈልጋል።</p><p>___________________________________________________________________________________________________________________________________________________________________________</p><p>ESAT is the first independent Ethiopian satellite service tasked to produce accurate and balanced news and information, as well as other entertainment, sports and cultural programming created for and by Ethiopians.</p><p>ESAT is committed to the highest standards of broadcast journalism and programming and will strive to provide an outlet of expression to all segments of the diverse Ethiopian community worldwide</p> ]]></content:encoded> <wfw:commentRss>http://www.ethsat.com/2012/02/22/%e1%8b%a8%e1%8d%93%e1%8a%aa%e1%88%b5%e1%89%b3%e1%8a%95-%e1%8a%a9%e1%89%a3%e1%8a%95%e1%8b%ab-%e1%8a%95%e1%89%a5%e1%88%a8%e1%89%b5-%e1%8b%a8%e1%88%86%e1%8a%90%e1%8b%8d%e1%8a%95-%e1%8b%a8%e1%88%b8-2/feed/</wfw:commentRss> <slash:comments>0</slash:comments> </item> <item><title>መለስ ዜናዊን በመቃወም  በለንደን ታላቅ ሰልፍ እንደሚካሄድ ታወቀ</title><link>http://www.ethsat.com/2012/02/22/%e1%8b%a8%e1%8d%93%e1%8a%aa%e1%88%b5%e1%89%b3%e1%8a%95-%e1%8a%a9%e1%89%a3%e1%8a%95%e1%8b%ab-%e1%8a%95%e1%89%a5%e1%88%a8%e1%89%b5-%e1%8b%a8%e1%88%86%e1%8a%90%e1%8b%8d%e1%8a%95-%e1%8b%a8%e1%88%b8/</link> <comments>http://www.ethsat.com/2012/02/22/%e1%8b%a8%e1%8d%93%e1%8a%aa%e1%88%b5%e1%89%b3%e1%8a%95-%e1%8a%a9%e1%89%a3%e1%8a%95%e1%8b%ab-%e1%8a%95%e1%89%a5%e1%88%a8%e1%89%b5-%e1%8b%a8%e1%88%86%e1%8a%90%e1%8b%8d%e1%8a%95-%e1%8b%a8%e1%88%b8/#comments</comments> <pubDate>Wed, 22 Feb 2012 19:09:13 +0000</pubDate> <dc:creator>ESAT Amsterdam</dc:creator> <category><![CDATA[የኢሳት አማርኛ ዜና]]></category> <category><![CDATA[ESAT News]]></category> <category><![CDATA[Ethio]]></category> <category><![CDATA[Ethiopia]]></category> <category><![CDATA[Ethiopian]]></category> <category><![CDATA[ETHSAT]]></category> <category><![CDATA[Satellite]]></category> <category><![CDATA[Television]]></category><guid
isPermaLink="false">http://www.ethsat.com/?p=5074</guid> <description><![CDATA[የካቲት 14 ቀን 2004 ዓ/ም ኢሳት ዜና:-መለስ ዜናዊን የመሰለ አምባገነንና አሸባሪ ዘረኛ መሪ የሰላምና የመረጋጋት ዋስትና ሊሆን እንደማይችል ለአለም ህዝብ እናሳያለን! በሚል መሪ መፈክር ስር በተጠራዉ ታላቅ የተቃዉሞ ሰልፍ ላይ በለንደንና አካባቢዉ የሚኖሩ በርካታ ኢትዮጵያዉያንና የሶማሊያ ተወላጆች እንደሚገኙ የሰልፉ አስተባባሪ ቡድን Net work against Repression &#38; Injustice in Ethiopia ገልጿል። በሶማሊያ ጉዳይ የብሪታኒያ መንግሰት ሐሙስ [...]]]></description> <content:encoded><![CDATA[<h1>የካቲት 14 ቀን 2004 ዓ/ም</h1><p>ኢሳት ዜና:-መለስ ዜናዊን የመሰለ አምባገነንና አሸባሪ ዘረኛ መሪ የሰላምና የመረጋጋት ዋስትና ሊሆን እንደማይችል ለአለም ህዝብ እናሳያለን! በሚል መሪ መፈክር ስር በተጠራዉ ታላቅ የተቃዉሞ ሰልፍ ላይ በለንደንና አካባቢዉ የሚኖሩ በርካታ ኢትዮጵያዉያንና የሶማሊያ ተወላጆች እንደሚገኙ የሰልፉ አስተባባሪ ቡድን Net work against Repression &amp; Injustice in Ethiopia ገልጿል።</p><p>በሶማሊያ ጉዳይ የብሪታኒያ መንግሰት ሐሙስ የካቲት 23 ቀን 2012 በጠራዉ አለም አቀፍ ስብሰባ ላይ ለመገኘት የሚመጡት አቶ መለስ ዜናዊ ራበን ዳቦ ይሰጠን፣  ሰብአዊ መብቶች ይከበሩ፣ ብለው የጠየቁ ንጹህ  ዜጎችን፤ የፖለቲካ ተቃዋሚዎችንና ነፃ ጋዜጠኞችን በሽብርተኛነት የሃሰት ክስ በእስር በማሰቃየት ላይ የሚገኙ፤   በከተማም ሆነ በገጠር ዜጎችን ከነባር ይዞታቸዉ በተለያየ ምክንያት በመንቀል አገሪቷን ለባለሃብቶች በማቀራመት ተግባር ላይ የተሰማሩና በአፍሪቃ ቀንድ በየወቅቱ ስር እየሰደደ ለሚሄደዉ የሰላም እጦት በግንባር ቀደምትነት ተጠያቂ የሚሆኑ ግለሰብ በመሆናቸዉ በስብሰባዉ ላይ የመገኘት የሞራል ብቃት እንደሌላቸዉ አስተባባሪዎቹ ጠቅሰዋል።</p><p>ለአገሪቱ ዜጎች መብትም ሆነ ለአካባቢው ደንታ የሌላቸዉ፤ የአሸባሪ ዘረኛ አገዛዝ ቁንጮ መሆናቸዉን በጉባኤዉ ላይ ለሚሳተፉትና ለመላዉ አለም አቀፍ ህብረተሰብ እንደሚያሳዩ አስተባባሪዎቹ በበተኗቸዉ በራሪ ወረቀቶች አስታዉቀዋል።</p><p>ይህ በእንዲህ እንዳለ በለንደን ሶማሊያን በተመለከተ የሚካሄደዉ አለም አቀፍ ስብሰባ የሶማሊያ ተወላጆችን ፍላጎት ያላካተተ ነው ተብሎአል።</p><p>የፊታችን ሐሙስ የካቲት 23 ቀን 2012 የብሪታኒያ መንግሰት በለንደን ያዘጋጀዉ አለም አቀፍ ስብሰባ በፀጥታና በባህር ላይ ዉንብድና ላይ ከማተኮር ይልቅ በኢንቬስትሜንት፤ በስራ እድል፤ በፆታና በሰብአዊ ቀዉሶች ዙሪያ በሚያጠነጥኑ አጀንዳዎች ላይ እንዲያተኩር ሃሳብ በመሰንዘር ላይ በመሆኑ በሶማሊያና በዉጭ የሚገኙትን የሶማሊያ ተወላጆች ፍላጎት ላያካትት እንደሚችል ተገልጿል። </p><p>ይህ የተገለፀዉ ግሎባል ዴቬሎፕሜንት የተሰኘዉ ድርጅት ባዘጋጀዉ የጠረጴዛ ዙሪያ ዉይይት ላይ ተሳታፊ የሆኑ የሶማሊያ ዜጎች በሰነዘሯቸዉ አስተያቶች ነዉ።</p><p>በዉይይቱ ላይ ተሳታፊ ከነበሩት መካከል ቀድሞ የሶማሊያ አምባሳደርና የአረብ ሊግ ረዳት ዋና ፀሀፊ የነበሩት መሃመድ ሸሪፍ መሃመድ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጋር በመሆን ሶማሊያን ለመደገፍ የሚሰራዉን ስራ እንዲመሩ ለ15 አገሮች በድብቅ የተበተነዉና በእጃቸዉ የገባ ሰነድ እጅግ እንዳሳሰባቸዉ ተናግረዋል።</p><p> “የሽግግር መንግስቱ የተሰጠዉ ማንዴት እንዲያበቃና በምትኩ 15 አገሮች በአባልነት በሚገኙበት ኮሚቴ እንዲተካ የአለምአቀፉ ህብረተሰብ የያዘዉ እቅድ ቀጥተኛ ቅኝ አገዛዝ ነዉ።” በማለት ኢትዮጵያ ተቃራኒ የሆኑ የጦር አበጋዞችን ፍፃሜ በሌለዉ የከፋፍለህ ግዛ ፖሊሲ ስፖንሰር ማድረጓን የቀድሞዉ ዲፕሎማት መሃመድ ሸሪፍ መሃመድ ከፍተኛ ነቀፌታ ሰንዝረዋል። </p><p>የመንግስታቱን ድርጅት፤ የአለም ባንክን፤ ብሪታኒያን፤ ኢትዮጵያን፤ ኬንያንና ሌሎች አገሮችን ወደጋራ ስብሰባ ያመጣዉ አለም አቀፍ የሶማሊያ የግንኙነት ድጋፍ ሰጪ የተባለዉ ቡድን በስልጣን ላይ ያለዉ የሶማሊያ የሽግግር መንግሰት በገባዉ ስምምነት መሰረት ተግባሩን በመጪዉ ነሀሴ እንደሚጠናቀቅ በመግለፅ በሚያዝያ አጋማሽ አዲስ ህገ መንግሰት እንዲረቀቅ ጥሪ አቅርቧል።</p><p>የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሃፊ ባንኪ ሙን እና  የአሜሪካን የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሂላሪ ክሊንተንን ጨምሮ የ50 አገሮች ባለስልጣኖች፤ የአለም አቀፍ ድርጅቶችና የሶማሊያ የሽግግር መንግሰት ተወካዮች በስብሰባዉ ላይ እንደሚገኙ ይገመታል። </p><p>በጠረጴዛ ዙሪያ ዉይይቱ ላይ ተሳታፊ የሆኑት የሶማሊያ ተወላጆች እንደገለፁት ጉባኤዉ የሶማሊያ ህዝብን ፍላጎት የሚያራምድ አይሆንም፤ በአፍጋኒስታን ታሊባን እንደታየዉ ሁሉ በሶማሊያም አልሸባብ ፖለቲካዊ ተሳትፎ ሊኖረዉ እንደሚገባ መጠቆማቸዉን ጋርዲያን ጋዜጣ አመልክቷል።</p><p>በሌላ ዜና ደግሞ የኢትዮጵያ ጦር ዛሬ የአልሸባብ  ዋና መናሀሪያ የሆነችውን ባይዶዋን ተቆጣትሯል።</p><p>ከ50 በላይ ወታደራዊ ተሽከርካሪዎች እና ከ20 በላይ ታንኮች በባይዶዋ መታየታቸውን የአይን እማኞች ለቢቢሲ ገልጠዋል።</p><p>ኢትዮጵያ በአልሸባብ ላይ የሰነዘረችው ጥቃት እና አልሸባብ የስትራቴጄክ ከተማ የሆነችውን ባይዶዋን ለቆ መውጣት ነገ በሚከፈተው የለንደን ጉባኤ ላይ አቶ መለስ ዜናዊ ከፍተኛ ተሰሚነት እንዲኖራቸው ያደርጋል ተብሎአል። አቶ መለስም ጥቃቱ በአሁኑ ጊዜ እንዲሰነዘር ያደረጉት በጉባኤው ላይ ጠንካራ መሪ ሆኖ በመታየት የፖለቲካ ትርፍ ለማግኘት አስበው መሆኑን ይነገራል።</p><p>ኤርትራ በበኩሏ ሶማሊያን በተመለከተ የሚታየውን የውጭ ጣልቃ ገብነት አውግዛለች።</p><p>ኤርትራ ሶማሊያውያውያን የራሳቸውን ችግር እራሳቸው ይፍቱ የሚል አቋም አላት።</p><p>___________________________________________________________________________________________________________________________________________________________________________</p><p>ESAT is the first independent Ethiopian satellite service tasked to produce accurate and balanced news and information, as well as other entertainment, sports and cultural programming created for and by Ethiopians.</p><p>ESAT is committed to the highest standards of broadcast journalism and programming and will strive to provide an outlet of expression to all segments of the diverse Ethiopian community worldwide</p> ]]></content:encoded> <wfw:commentRss>http://www.ethsat.com/2012/02/22/%e1%8b%a8%e1%8d%93%e1%8a%aa%e1%88%b5%e1%89%b3%e1%8a%95-%e1%8a%a9%e1%89%a3%e1%8a%95%e1%8b%ab-%e1%8a%95%e1%89%a5%e1%88%a8%e1%89%b5-%e1%8b%a8%e1%88%86%e1%8a%90%e1%8b%8d%e1%8a%95-%e1%8b%a8%e1%88%b8/feed/</wfw:commentRss> <slash:comments>0</slash:comments> </item> <item><title>Ethiopia Efeta 22 february 2012_1 እፍታ</title><link>http://www.ethsat.com/2012/02/22/ethiopia-efeta-22-february-2012_1-%e1%8a%a5%e1%8d%8d%e1%89%b3/</link> <comments>http://www.ethsat.com/2012/02/22/ethiopia-efeta-22-february-2012_1-%e1%8a%a5%e1%8d%8d%e1%89%b3/#comments</comments> <pubDate>Wed, 22 Feb 2012 17:32:38 +0000</pubDate> <dc:creator>vic2up</dc:creator> <category><![CDATA[እፍታ / Efeta]]></category> <category><![CDATA[Efeta]]></category><guid
isPermaLink="false">http://www.ethsat.com/?p=5070</guid> <description><![CDATA[]]></description> <content:encoded><![CDATA[<p><iframe
width="480" height="360" src="http://www.youtube.com/embed/QM5Y5ONtRB8?rel=0" frameborder="0" allowfullscreen></iframe></p> ]]></content:encoded> <wfw:commentRss>http://www.ethsat.com/2012/02/22/ethiopia-efeta-22-february-2012_1-%e1%8a%a5%e1%8d%8d%e1%89%b3/feed/</wfw:commentRss> <slash:comments>0</slash:comments> </item> <item><title>Efeta 21 February 2012 እፍታ</title><link>http://www.ethsat.com/2012/02/22/efeta-21-february-2012-%e1%8a%a5%e1%8d%8d%e1%89%b3/</link> <comments>http://www.ethsat.com/2012/02/22/efeta-21-february-2012-%e1%8a%a5%e1%8d%8d%e1%89%b3/#comments</comments> <pubDate>Wed, 22 Feb 2012 17:26:32 +0000</pubDate> <dc:creator>vic2up</dc:creator> <category><![CDATA[እፍታ / Efeta]]></category> <category><![CDATA[Efeta]]></category><guid
isPermaLink="false">http://www.ethsat.com/?p=5067</guid> <description><![CDATA[]]></description> <content:encoded><![CDATA[<p><iframe
width="480" height="360" src="http://www.youtube.com/embed/sze-P_Q97OA?rel=0" frameborder="0" allowfullscreen></iframe></p> ]]></content:encoded> <wfw:commentRss>http://www.ethsat.com/2012/02/22/efeta-21-february-2012-%e1%8a%a5%e1%8d%8d%e1%89%b3/feed/</wfw:commentRss> <slash:comments>0</slash:comments> </item> <item><title>ESAT Radio: Feb 22</title><link>http://www.ethsat.com/2012/02/22/esat-radio-feb-22/</link> <comments>http://www.ethsat.com/2012/02/22/esat-radio-feb-22/#comments</comments> <pubDate>Wed, 22 Feb 2012 12:21:53 +0000</pubDate> <dc:creator>esatdc</dc:creator> <category><![CDATA[ESAT Latest]]></category> <category><![CDATA[Radio]]></category> <category><![CDATA[ESAT Radio Feb 22]]></category><guid
isPermaLink="false">http://www.ethsat.com/?p=5064</guid> <description><![CDATA[Wednsday Feb 22, 2012 Daily Broadcast Frequency to Ethiopia detail: 7 days a week Short Wave 15355 kHz, 15360 kHz, 15365 kHz, 15370 kHz, 15380 kHz, 15385 kHz and 15390 kHz 19 Meter Band from 8:00 pm to 9:00 pm (Local Ethiopian Time)]]></description> <content:encoded><![CDATA[<p><a
href="http://www.ethsat.com/ESAT-Radio-player/archive/ESAT_Radio_Wed_22_Feb_2012.mp3" target="_blank"><img
title="listennow" src="http://www.ethsat.com/wp-content/uploads/2011/10/listennow.gif" alt="" width="110" height="36" /></a></p><p><a
href="http://www.ethsat.com/ESAT-Radio-player/archive/ESAT_Radio_Wed_22_Feb_2012.mp3" target="_blank">Wednsday Feb 22, 2012</a></p><p>Daily Broadcast Frequency to Ethiopia detail:</p><ul><li>7 days a week</li><li>Short Wave 15355 kHz, 15360 kHz, 15365 kHz, 15370 kHz, 15380 kHz, 15385 kHz and 15390 kHz</li><li>19 Meter Band</li><li>from 8:00 pm to 9:00 pm (Local Ethiopian Time)</li></ul> ]]></content:encoded> <wfw:commentRss>http://www.ethsat.com/2012/02/22/esat-radio-feb-22/feed/</wfw:commentRss> <slash:comments>0</slash:comments> <enclosure
url="http://www.ethsat.com/ESAT-Radio-player/archive/ESAT_Radio_Wed_22_Feb_2012.mp3" length="10887984" type="audio/mpeg" /> </item> <item><title>Over forty teachers suspended for protests</title><link>http://www.ethsat.com/2012/02/22/over-forty-teachers-suspended-for-protests/</link> <comments>http://www.ethsat.com/2012/02/22/over-forty-teachers-suspended-for-protests/#comments</comments> <pubDate>Wed, 22 Feb 2012 06:35:32 +0000</pubDate> <dc:creator>esatdc</dc:creator> <category><![CDATA[ESAT English News]]></category><guid
isPermaLink="false">http://www.ethsat.com/?p=5060</guid> <description><![CDATA[Feb. 22 (ESAT News) Over forty teachers who started protesting were suspended from their jobs and were told they cannot be reinstated unless they apologize. The teachers are defiant so far. Following last week’s strike by teachers teaching in schools of Debarq district in North Gondar Zone, more than 40 teachers were told they could [...]]]></description> <content:encoded><![CDATA[<p>Feb. 22 (ESAT News) Over forty teachers who started protesting were suspended from their jobs and were told they cannot be reinstated unless they apologize. The teachers are defiant so far.</p><p>Following last week’s strike by teachers teaching in schools of Debarq district in North Gondar Zone, more than 40 teachers were told they could not resume work unless they apologize for venting out their grievances.</p><p>The teachers have declined the request for apology made  by the district administration, and have started to teach on their own time the district authorities on the other hand have suspended the teachers from teaching.</p><p>According to a teacher who spoke with ESAT,  while the teachers demand was for pay raise, and they have the right to do so; and striking is constitutional. But the district authorities have insisted they cannot go back to work unless they apologize and the teachers have refused to do so.</p><p>According to the teacher, the teachers were suspended on the claim they have set bad example for other teachers. The teacher added the demand is shared by all Ethiopian teachers and is not just the demand of Debarq teachers.</p><p>In the mean time it is expected the government will respond to the demands of the teachers next Thursday, but  it is not known what the teachers will do if the response is  not given on the expected day.  ESAT Sources  reported a unity of purpose was created between Amhara and Tigray teachers.</p><p>According to the teachers, the government, nervous with the recent  movements in  Gondar, Gojjam and Tigray, is trying to divide the teachers.</p><p>Since the Ethiopian Teachers Association is weakened, teachers were unable to get their basic rights respected.</p><p>&nbsp;</p> ]]></content:encoded> <wfw:commentRss>http://www.ethsat.com/2012/02/22/over-forty-teachers-suspended-for-protests/feed/</wfw:commentRss> <slash:comments>0</slash:comments> </item> <item><title>UDJ says party leader’s life in great danger</title><link>http://www.ethsat.com/2012/02/22/udj-says-party-leaders-life-in-great-danger/</link> <comments>http://www.ethsat.com/2012/02/22/udj-says-party-leaders-life-in-great-danger/#comments</comments> <pubDate>Wed, 22 Feb 2012 06:27:43 +0000</pubDate> <dc:creator>esatdc</dc:creator> <category><![CDATA[ESAT English News]]></category><guid
isPermaLink="false">http://www.ethsat.com/?p=5058</guid> <description><![CDATA[Feb. 21 (ESAT News)   The leaders of the Unity, Democracy and Justice Party (UDJ), Dr. Negasso Gidada, Dr. Hailu Araya, Mr. Asrat Tase, Eng Zeleke Redi and Mr Daniel Tefera, said in a joint statement that Mr Andualem Aragie who is incarcerated at Kaliti prison had been beaten up that threatened his life on February [...]]]></description> <content:encoded><![CDATA[<p><strong>Feb. 21 (ESAT News)   </strong>The leaders of the Unity, Democracy and Justice Party (UDJ), Dr. Negasso Gidada, Dr. Hailu Araya, Mr. Asrat Tase, Eng Zeleke Redi and Mr Daniel Tefera, said in a joint statement that Mr Andualem Aragie who is incarcerated at Kaliti prison had been beaten up that threatened his life on February 15, 2012 at 2:00pm. Mr Andualem Aragie has suffered physically and psychologically from the bitting that is inflicted upon him.</p><p>Fearing for his life, he has indicated his unwillingness to go to the hospital. His family is trying to get him the much needed treatment he needs.</p><p>Even though there are national and international law that stipulates citizens under the umbrella of the law has the right to be protected from danger, the leaders have indicated that they are unable to protect the safety of Mr Aragie.</p><p>According to the constitution paragraph 21, convicted prisoners have to be taken care in a dignified manner that will not compromise their human rights. Moreover, according to criminal law paragraph 110 (3), prisoners who are not convicted are not supposed to be imprisoned together with convicted prisoners. Yet, these laws are not applicable to Mr Aragie.</p><p>The individual who bit Mr Andualem Arage has been taken from his prison cell where he was with Mr Andualem Arage and has been transferred where about 300 prisoners are held. This is the place where the other Andenet Party leader Mr Natnael Mekonnen is being held and the culprit is allowed to sleep beside him. The Party leaders have reiterated their fear that the prisoner will commit the same offence committed to Mr Aragie on Mr Mekonnen.</p><p>Andenet requests that the abuse committed on Mr Mekonnen be investigated and the appropriate measure taken on the individual who committed the crime. I addition, the prison administration and the Government respect the constitution and international laws and protect the safety of the prisoners who are under the umbrella of law.</p><p>&nbsp;</p><p>&nbsp;</p> ]]></content:encoded> <wfw:commentRss>http://www.ethsat.com/2012/02/22/udj-says-party-leaders-life-in-great-danger/feed/</wfw:commentRss> <slash:comments>0</slash:comments> </item> <item><title>ESAT TV News Feb 21, 2012 [video]</title><link>http://www.ethsat.com/2012/02/21/esat-tv-news-feb-21-2012-video/</link> <comments>http://www.ethsat.com/2012/02/21/esat-tv-news-feb-21-2012-video/#comments</comments> <pubDate>Tue, 21 Feb 2012 21:03:26 +0000</pubDate> <dc:creator>ESAT Amsterdam</dc:creator> <category><![CDATA[ESAT Latest]]></category> <category><![CDATA[ዜና / News]]></category> <category><![CDATA[2012]]></category> <category><![CDATA[ESAT TV News Feb 21]]></category><guid
isPermaLink="false">http://www.ethsat.com/?p=5048</guid> <description><![CDATA[]]></description> <content:encoded><![CDATA[<p><code><iframe
width="640" height="480" src="http://www.youtube.com/embed/QSdDOvZwBkM" frameborder="0" allowfullscreen></iframe></code></p> ]]></content:encoded> <wfw:commentRss>http://www.ethsat.com/2012/02/21/esat-tv-news-feb-21-2012-video/feed/</wfw:commentRss> <slash:comments>0</slash:comments> </item> </channel> </rss>
<!-- Performance optimized by W3 Total Cache. Learn more: http://www.w3-edge.com/wordpress-plugins/

Minified using disk: basic
Page Caching using disk: enhanced
Database Caching using disk: basic
Object Caching 600/600 objects using disk: basic

Served from: www.ethsat.com @ 2012-02-22 14:36:11 -->
