Posted on May 12, 2012 by ESAT Amsterdam and saved under የኢሳት አማርኛ ዜናግንቦት ፬ (አራት) ቀን ፳፻፬ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-በስደት የሚገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቅዱስ ሲናዶስ፤ በአርሲ-አሰሳ የመብት ጥያቄ ባነሱ ሙስሊሞች ላይ የኢህአዴግ ታጣቂዎች ተኩስ በመክፈት የፈፀሙትን ግድያ አጥብቆ አወግዟል። ሲኖዶሱ በኢትዮጵያ ሙስሊሞች ላይ የተፈፀመውን ግድያ እና አሁንም እየተፈፀመ ያለውን በደል ያወገዘው ሰሞኑን ያካሄደውን 33 ኛ ጉባኤውን ሲያጠናቅቅ ባወጣው የአቋም መግለጫ ነው።…
/ Continue reading →
Posted on May 12, 2012 by ESAT Amsterdam and saved under የኢሳት አማርኛ ዜናግንቦት ፬ (አራት) ቀን ፳፻፬ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-ወግ አጥባቂው የካናዳ መንግስት ለውጪ እርዳታ ከሚሰጠው ገንዘብ ውስጥ በመጪዎቹ ሦስት ዓመታት 377 ሚሊዮን ዶላር ለመቀነስ መወሰኑን “ኦታዋ ሲቲዝን”ዘገበ። የካናዳ ዓለማቀፍ የልማት ፕሮግራም -ሲ.አይ.ዲ.ኤ፤ የሁለትዮሽ ፕሮግራሙን ከሚቀንስባቸው አገሮች አንዷ ኢትዮጵያ ሆና መለየቷን የካናዳ ዓለማቀፍ ትብብር ሚኒስትር ቤቭ ኦዳ ገልጸዋል። ይሁንና ኢትዮጵያ ከምታገኘው እርዳታ…
/ Continue reading →
Posted on May 12, 2012 by ESAT Amsterdam and saved under የኢሳት አማርኛ ዜናግንቦት ፬ (አራት) ቀን ፳፻፬ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-ሪፖርተር አይኤም ኤፍን ጠቅሶ እንደዘገበው ኤርትራ በማእድን፣ በመሰረተ ልማት እና በእርሻው መስክ ባስመዘገበችው ውጤት ከምስራቅ አፍሪካ ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት በማስመዝገብ ቀዳሚ አገር ትሆናለች። ኤርትራ በ7.5 በመቶ እንደምታድግ የተነበው አይ ኤም ኤፍ፣ በአንጻሩ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ 5 በመቶ ብቻ ያድጋል ብሎአል። የመለስ መንግስት 11 በመቶ…
/ Continue reading →
Posted on May 11, 2012 by ESAT Amsterdam and saved under የኢሳት አማርኛ ዜናግንቦት ፫ (ሦስት) ቀን ፳፻፬ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-በእነ ብርጋዴር ጀነራል ተፈራ ማሞ መዝገብ በሀገር ክህደትና ህገመንግሥቱን በኃይል ለመናድ አሲረዋል ተብለው የእድሜ ልክ ጽኑ እስራት ተፈርዶባቸው በቃልቲ ማረሚያ ቤት ውስጥ በእስር ላይ የነበሩት አቶ ክፍሌ ስንሻው በትላንትናው እለት መሞታቸው ተሰምቷል፡፡ በዛሬው እለት አስከሬናቸው ከፖሊስ ሆስፒታል ወጥቶ ወደ ሚንሊክ ሆስፒታል ለምርመራ ሄዷል…
/ Continue reading →
Posted on May 11, 2012 by ESAT Amsterdam and saved under የኢሳት አማርኛ ዜናግንቦት ፫ (ሦስት) ቀን ፳፻፬ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-የኢህአዴግ መንግሥት የፌዴራል ዐቃቤ-ሕግ በእነአንዷለም አራጌ የክስ መዝገብ በሽብርተኝነት ወንጀል ከከሰሳቸው 24 የፖለቲካ ፓርቲ የአመራር አባላትና ጋዜጠኞች ውስጥ በሀገር ውስጥ በማረሚያ ቤት ሆነው ክሳቸውን የሚከላከሉት ስምንት ታዋቂ ኢትዮጵያዊያን ለውሳኔ ዛሬ ጠዋት ሦስተኛ ወንጀል ችሎት ቢቀርቡም ፍርድ ቤቱ በተለዋጭ ቀጠሮ ለሰኔ 14 ቀን 2004…
/ Continue reading →
Posted on May 11, 2012 by ESAT Amsterdam and saved under የኢሳት አማርኛ ዜናግንቦት ፫ (ሦስት) ቀን ፳፻፬ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-የአዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ትናንት ሐሙስ ግንቦት 2 ቀን ፆማቸውን በመዋል ተቃውሞ በማሰማት ላይ ላሉት የኢትዮጵያ ሙስሊሞች አጋርነታቸውን አረጋገጡ። ተማሪዎቹ፤ብዙሀኑ የኢትዮጵያ ሙስሊም ሀይማኖታዊ መብቶቹን ለማስከበር እያደረገ ያለው ትግል የነሱም ጉዳይ መሆኑን በመገንዘብ፤ መብታቸው እስኪከበር ድረስ ከሙስሊም ወንድሞቻቸውና እህቶቻቸው ጎን እንደሚሰለፉ ገልጠዋል። የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎቹ…
/ Continue reading →
Posted on May 10, 2012 by ESAT Amsterdam and saved under የኢሳት አማርኛ ዜናግንቦት ፪ (ሁለት) ቀን ፳፻፬ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-ኢህአዴግ መንግሥት በሙስሊሙ ማህበረሰብ በተፈጠረበት ጫና ሃይማኖቱን በበላይነት ሲመራ የነበረውንና በመንግሥት የሚደገፈውን መጅሊስ እንዲፈርስ ባለፈው ሃሙስ ውሳኔ ማሳለፉን ምንጮች አስታወቁ፡፡ ዛሬ በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት በመጅሊስ የተጠሩ የአዲስ አበባ እና አካባቢዋ ሙስሊም ማህበረሰቦች ከፌዴራል ጉዳዮች ጽ/ቤት ተወካዮች ጋር የተወያዩ ሲሆን ከሰኔ መጀመሪያ እስከ…
/ Continue reading →
Posted on May 10, 2012 by ESAT Amsterdam and saved under የኢሳት አማርኛ ዜናግንቦት ፪ (ሁለት) ቀን ፳፻፬ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-ፓርቲው ዛሬ ” ከመቃብር ተመልሶ የመጣውን የሳንሱር መቀስ እንቃወመዋለን ወደ መቃብሩ እንዲመለስም እንታገለዋለን ” በሚል ርእስ ባወጣው መግለጫ ፣ ብርሀንና ሰላም ራሱን ከተጠያቂነት ለማዳን በማስመሰል ካዘጋጀው ውል ጀርባ ሌላ እጅ እንዳለ ይጠረጠራል በማለት ከገለጠ በሁዋላ፣ አዋጁ የህጎች ሁሉ የበላይ ህግ ተብሎ በሚታሰበው ህገ…
/ Continue reading →
Posted on May 10, 2012 by ESAT Amsterdam and saved under የኢሳት አማርኛ ዜናግንቦት ፪ (ሁለት) ቀን ፳፻፬ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-በአዲስ አበባ የሚገኙ 32 የቴክኒክና ሙያ የትምህርት ተቋማት ከግዥና ንብረት አስተዳደር ጋር በተያያዘ በከፍተኛ ሙስናና ብልሹ አሠራር ውስጥ ተዘፍቀው እንደሚገኙ አንድ ጥናት አረጋገጠ፡፡ የፌዴራል የሥነምግባርና የጸረ ሙስና ኮሚሸን በተቋማቱ ላይ ያካሄደውን ጥናት በዛሬው ዕለት ይፋ ባደረገበት ወቅት የሰለጠነ የሰው ኃይል በብቃት የማፍራት ኃላፊነት…
/ Continue reading →
Posted on May 9, 2012 by ESAT Amsterdam and saved under የኢሳት አማርኛ ዜናግንቦት ፩ (አንድ) ቀን ፳፻፬ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-የኢሳት የጋምቤላ ዘጋቢ ኡጁሉ ኦሞድ በላከው መረጃ እንዳመለከተው፣ የክልሉ ፕሬዚዳንት የሆኑት አቶ ኦሞድ ኦቦንግ ለአቶ መለስ ዜናዊ፣ ለኢህአዴግ ጽህፈት ቤት፣ ለፌዴሬሽን ምክር ቤት፣ ለፌደራል ፖሊስና ለመከላከያ ሰራዊት በላኩት ደብዳቤ፣ የጋምቤላ የጸጥታ ችግር ከክልሉ መንግስት አቅም በላይ በመሆኑ ተጨማሪ የፌደራል ፖሊስ እና የመከላከያ…
/ Continue reading →