Home » Archives by category » የኢሳት አማርኛ ዜና

ምርጫ ቦርድ ለፓርቲዎች በሚል ወጪ ካደረገው 10 ሚሊዮን ብር መካከል 9 ሚሊዮን 989 ሺህውን ኢህአዴግ ወሰደው

ምርጫ ቦርድ ለፓርቲዎች በሚል ወጪ ካደረገው 10 ሚሊዮን ብር መካከል 9 ሚሊዮን 989 ሺህውን ኢህአዴግ ወሰደው

የካቲት 14 ቀን 2004 ዓ/ም ኢሳት ዜና:-ምርጫ ቦርድ ለአስር ፓርቲዎች ለማከፋፈል በሚል  ከመንግስት ካዝና ወጪ ካደረገው 10 ሚሊዮን ብር መካከል 9 ሚሊዮን 989 ሺህውን ኢህአዴግ ወሰደው። የተለመደ ህጋዊ ዘረፋ ወይም  የእንቁልልጭ ጨዋታ ነው ይሉታል-አንድ  የመድረክ ከፍተኛ አመራር ሰሞኑን ኢህአዴግና ምርጫ ቦርድ የፈፀሙትን ተግባር። በቅድሚያ ምርጫ ቦርድ  10 የፖለቲካ ፓርቲዎችን ለመደጎም…

መምህራን የነገው ጉባኤ ውጤት ለቀጣይ ትግሉ ወሳኝ ነው ይላሉ

መምህራን የነገው ጉባኤ ውጤት ለቀጣይ ትግሉ ወሳኝ ነው ይላሉ

የካቲት 14 ቀን 2004 ዓ/ም ኢሳት ዜና:-አለማቀፉ የመምህራን ማህበር ላቀረበው የደሞዝ ጭማሪ እስከ ጥር 30 ከመንግስት በኩል መልስ እንዲሰጠው ቢጠይቅም፣ እስካሁን ድረስ ምንም አይነት መልስ ሊሰጠው ባለመቻሉ በአማራ ክልል በጎንደር እና በጎጃም እንዲሁም በትግራይ የሚገኙ መምህራን የስራ ማቆም አድማ እስከ ማድረግ የደረሰ ተቃውሞ ማሰማታቸው ይታወሳል። አገራቀፉ የመምህራን ማህበር ይህን በተመለከተ…

የፓኪስታን ኩባንያ ንብረት የሆነውን የሸንኮራ አገዳ ማሳ በእሳት ጋየ

የፓኪስታን ኩባንያ ንብረት የሆነውን የሸንኮራ አገዳ ማሳ በእሳት ጋየ

የካቲት 14 ቀን 2004 ዓ/ም ኢሳት ዜና:-ከመሬታቸውን በሀይል እንዲነሱ የተገደዱ በኦሮሚያ ክልል የሚገኙ አርሶአደሮች ተቃውሞዋቸውን ለመግለጥ፣ የፓኪስታን ኩባንያ ንብረት የሆነውን የሸንኮራ አገዳ ማሳ  በእሳት አጋዩ  ሪፖርተር እንደዘገበው የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት የስኳር ልማት ኮርፖሬሽንና የፓኪስታኑ ኩባንያ አል ሐበሻ ስኳር ሊያለሙ ያቀዱትን መቶ ሺሕ ሔክታር መሬት ከሰው ንክኪ ነፃ ለማድረግ እየተረባረቡ ነው።…

መለስ ዜናዊን በመቃወም በለንደን ታላቅ ሰልፍ እንደሚካሄድ ታወቀ

መለስ ዜናዊን በመቃወም  በለንደን ታላቅ ሰልፍ እንደሚካሄድ ታወቀ

የካቲት 14 ቀን 2004 ዓ/ም ኢሳት ዜና:-መለስ ዜናዊን የመሰለ አምባገነንና አሸባሪ ዘረኛ መሪ የሰላምና የመረጋጋት ዋስትና ሊሆን እንደማይችል ለአለም ህዝብ እናሳያለን! በሚል መሪ መፈክር ስር በተጠራዉ ታላቅ የተቃዉሞ ሰልፍ ላይ በለንደንና አካባቢዉ የሚኖሩ በርካታ ኢትዮጵያዉያንና የሶማሊያ ተወላጆች እንደሚገኙ የሰልፉ አስተባባሪ ቡድን Net work against Repression & Injustice in Ethiopia ገልጿል።…

የኢሳትን ህልውና የተፈታተነ አደጋ

የኢሳትን ህልውና የተፈታተነ አደጋ

የካቲት 13 ቀን 2004 ዓ/ም ኢሳት አሁን በደረሰበት ደረጃ ብሄራዊ ተስፋ ሆኗል ማለት ማጋነን አይሆንም። ለዚህም ምክንያቱ በታሪክ ለመጀመሪያ ግዜ የኢትዮጵያ ህዝብ ለነጻነት፣ ለእኩልነትና ለዴሞክራሲ ለሚያደርገው ትግል እንደ አንድ አስተማማኝ የመረጃ ምንጭ በመሆን ትግሉን ከውጤት ለማድረስ የራሱን አስተዋጸዖ ለማድረግ የገባውን ቃል፣ በተግባር ያስመሰከረ የመገናኛ ብዙሀን በመሆኑ ነው። ኢሳት የነገዋ የእኩልነት…

አንድነት ፓርቲ የአቶ አንዱአለም አራጌ ደህንነት አደጋ ላይ ወድቋል አለ

አንድነት ፓርቲ የአቶ አንዱአለም አራጌ ደህንነት አደጋ ላይ ወድቋል አለ

የካቲት 13 ቀን 2004 ዓ/ም ኢሳት ዜና:-ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ፣ ዶ/ር ሀይሉ አርአያ፣ አቶ አስራት ጣሴ ፣ ኢ/ር ዘለቀ ረዲ እና አቶ ዳንኤል ተፈራ በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ በቃሊቲ ማረሚያ ቤት በእስር ላይ የሚገኘው አቶ አንዱአለም አራጌ የካቲት 7 ቀን 2004 ዓም ከቀኑ 8 ሰአት ገደማ ለህይወቱ የሚያሰጋ ከባድ ድብደባ እንደተፈጸመበት…

በጋምቤላ ከተገደሉት ሁለት ፖሊሶች መካከል አንዱ የአመራር አባል ነው

በጋምቤላ ከተገደሉት ሁለት ፖሊሶች መካከል አንዱ የአመራር አባል ነው

የካቲት 13 ቀን 2004 ዓ/ም ኢሳት ዜና:-ኢሳት ባለፈው ሳምንት ሁለት የፌደራል ፖሊስ አባላትና አንድ ሲቪል ሰራተኛ መገደላቸውን መዘገቡ ይታወሳል። የአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ ባወጣው ዝርዝር ዘገባ ደግሞ የካቲት 8 ቀን ከቀኑ 9 ሰአት ላይ ከተገደሉት መካከል አንደኛው የጋምቤላ ልዩ ሀይል አመራር መኮንን ሲሆን ፣ ከቆሰሉት ሲቪሎች መካከል ደግሞ  የሼክ መሐመድ…

በኩዌት ኢትዮጵያዊቷ የቤት ሰራተኛ ኢትዮጵያዊ ወገንዋን አንቃ መግደሏን አመነች

በኩዌት ኢትዮጵያዊቷ የቤት ሰራተኛ ኢትዮጵያዊ ወገንዋን አንቃ መግደሏን አመነች

የካቲት 13 ቀን 2004 ዓ/ም ኢሳት ዜና:-በኩዌት ሃዋሊ በተባለዉ የመኖሪያ ህንፃ ላይ ኢትዮጵያዊቷ የቤት ሰራተኛ ኢትዮጵያዊ ወገንዋን በገመድ አንቃ እንደገደለች ማመኗን አረብ ታይምስ የመረጃ ምንጭ ገልጧል “የቤት ሰራተኛ እራሷን በገመድ ሰቅላ አጥፍታለች “ በማለት ማንነቱ ካልታወቀ ሰዉ በደረሳቸዉ ጥሪ መሰረት የፀጥታ ሰራተኞችና አስቸኳይ የህክምና ቡድን /ፓራሜዲክስ/ በስፍራዉ ተገኝተዋል። ይሁን እንጂ…

በደቡብ የሶማሊያ ግዛቶች ጠንካራ ዉጊያዎች ተቀስቅሰዋል

በደቡብ የሶማሊያ ግዛቶች ጠንካራ ዉጊያዎች ተቀስቅሰዋል

የካቲት 13 ቀን 2004 ዓ/ም ኢሳት ዜና:-በደቡብ ሶማሊያ ቤይ እና ባኩል ክልሎች ዉስጥ በፌዴራል የሽግግሩ መንግሰትና በኢትዮጵያ መንግስት ወታደሮች ጥምረት እንዲሁም በሌላ በኩል የአልቃይዳ አካል በሆነዉ አልሸባብ መካከል ጠንካራ ዉጊያ በመካሄድ ላይ እንዳለ ተገለፀ። በበርዳሌ ከተማ የሚገኙ የአይን ምስክሮች ለሸበሌ ሚዲያ በስልክ እንደገለፁት የአልሸባብ ተዋጊዎች ወታደራዊ ልምምድ በማድረግና ወደ ይዞታቸዉ…

በሆላንድ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን የተቃውሞ ሰልፍ እያዘጋጁ ነው

በሆላንድ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን የተቃውሞ ሰልፍ እያዘጋጁ ነው

የካቲት 13 ቀን 2004 ዓ/ም ኢሳት ዜና:-የኢትዮጵያ ኢምባሲ የቤኑሉክስ አባል አገራት በሆነት በቤልጂየምና በኔዘርላንድስ ከሚገኙ ኢትዮጵዮጵያውያን ጋር በዲያስፖራ ፖሊሲና  በአዲሱ የሊዝ አዋጅ ዙሪያ ለመወያየት የፊታችን ቅዳሜ ስብሰባ ጠርቷል። ኢሳት ከአዘጋጆቹ እንደተረዳው በስብሰባው እለት ኢትዮጵያውያን የተቃውሞ ድምጾችን ማሰማት ብቻ ሳይሆን፣ ይህን መንግስት በመቃወም የስደተኝነት ጥያቄ ጠይቀው የመኖሪያ ፈቃድ ያገኙትን ሰዎች በፊልም…

Page 1 of 41123Next ›Last »